ትህነግ ያሰለፈው ጭፍራ በአፋር ህዝብ ላይ ያደረሰው አሰቃቂ ግፍ በየትኛውም ዘመን የሚረሳ እንዳልሆነ ሆስፒታል ሆነው አስተያየት የሰጡ ይናገራሉ። በድንገት ገብቶ ምንም በማያውቁና ክምኑም ጋር ግንኙነት የሌላቸው ወገኖች ላይ ፈጸመ የተባለው ግፍ ” የጦር ወንጀል” እንደሆነ እየተነገረበት ነው። በጋሊኮማ መጠለያ ጣቢያ ከ200 በላይ የአፋር ህፃናት፣ እናቶችና አዛውንቶችን የጨፈጨፈው ትህነግ ለአፋር ህዝብ ” ከዓይንህ ይልቅ እኔን ስማና…
በአፋር ግንባር ትህነግ ሌላ ሽንፈት ደረሰበት፣ ሲያመልጥም ተደመሰሰ — ETHIO12.com